Oduu Haaraya

Bakar Shaalee is the next TPLF targeted prey

All OPDO leaders ended up in humiliation. This time is Moktar Kadir’s turn

shaale‪#‎BilisummaaOromoo‬- (4.02.2016, ‪#‎BreakingNews‬, Oromiyaa) Ob Bakar Shaalee kan dhalate godinaa Arsi Lixa,aanaa Dodolaa ti. Hoji kan eegaale civil sarvisi keessatti ture. Akka lakkofsaa Habaasha baraa 2000 irra kaasee kaabine aanaa Dodolaa ta’e. Achin booda bulchaa aanaa Dodolaa ta’e.Waggaa 6f godina Arsii fi Baalee keessatti bakka mudaama addaa irratti hojjateera.
Bara 2006 komishin komshineraa polisi Oromiyaa ta’e; bara 2008 darikitera hojii gamtaa Oromiyaa ta’e. Sana booda yeroo xiqqoof itti aanaa Gumuruka fi Galii ta’e.Ittaansee sadarkaa ministeeratti itti aanaa dhimma komunikashin mootummaa ta’e.Kanaa booda Kaantibaa bulchinsaa magaala Adaamaa ta’e. Yeroo ammaa Darekitarin olaanaa abbaa taayitaa Gumurukaa fi Gaali Itiyoophiyaa ta’ee otuu jiruu bakak Mukata Kadir buufamee hojjacha ajira.

Yeroo kana keessatti aangoo fi guddina kanatti kan bahe hojii basaasummaa fi amanummaa Wayyaaneef qabuun dhiiga ilmaan Oromoo dhangalaasaa ti. Keessayyuu, Bakar Shaalle akka aangoo kana irra ga’u kan godhe Warqinee Gabaayyooti. Warqinaa fi Bakar naannoo tokkotti dhalatan; wajjinis guddatan. Warqinaa Gabayyoo komishiira Poolisii federaalaa yeroo turetti hojii basaasaa fi odeessa Caffee keessaa guuree karaa isaa gara Mallas fa’aatti geessaa ture..

Bakar Shaalee yeroo ammaa kanatti nama umuri isaa kan galmaa’ee jiru 42. Yeroo ammaa abbaa ijoollee dubraa lamaa ti.

አቶ በከር ሻሌ በዝግ ስብሰባ የኦሮሚያ ክልል አዲስ ርእሰ መስተዳደር ሆነው ተሾሙ
በኦሮሚያ እየተፈፀመ ያለውን ኢሰብአዊ ድርጊት ለመደበቅ እየሞከረ ያለው ህወሀት ኢህአዴግ ማክሰኞ እለት በዝግ በተካሄደው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ ላይ ሙክታር ከድርን በማንሳት አቶ በከር ሻሌ የክልሉ ፕሬዚዳንት እንዲሆን በህወሀቶች መወሰኑን ታማኝ መረጃዎች አረጋግጠዋል
አቶ በከር ሻሌ ከዚህ ቀደም የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ከመሆናቸው በፊት በሚኒስትር ዴኤታነት የገቢዎችና ጉምሩክ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ለወራት የሰሩ ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርነት ተነስተው ወደ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ተዛውረው እንዲሰሩ ተደርገው የነበሩት አቶ በከር፣ በጽሕፈት ቤቱ ለተወሰኑ ወራት በሚኒስትር ዴኤታነት ካገለገሉ በኋላ የአዳማ ከተማ ከንቲባ ሆነው መሾማቸውም የሚታወስ ነው፡፡
ከግንቦት 21 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ደግሞ በሙስና ወንጀል በሕወሐት ተከሰው የታሰሩትን አቶ መላኩ ፈንታ ተክተው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዳይሬክተር የተደረጉ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በተመሣሣይ ሁኔታ የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ባላወቀበት ሁኔታ የክልሉ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ በህወሀቶች የተወሰነ ሲሆን ምክር ቤቱም ከሰሞኑ ያፀድቀዋል ተብሎ ይታሰባል ከዚሁ ጋር በተያያዘ አቶ ሙክታር ከድር ወደሲቪል ሠርቪስ ሚኒስቴር ተዛውረው እንደሚሰሩም የተገኘው መረጃ ያስረዳል። አቶ ሙክታር ከድር በጅማ እና ኢሉ አባቡራ አካባቢ ከፍተኛ ደጋፊ የነበራቸው ሲሆን በአንፃሩ አቶ በከር ሻሌ ኦቦ ገብረመድህን እስከመባል ያደረሰ ሥር የሰደደ የሕወሐት ተላላኪ መሆናቸውንም ለማወቅ ተችሏል።


moktar‪#‎OromoProtests‬- (4.02.2016, ‪#‎BreakingNews‬, Oromia) Oromia regional state president, Mukatr Kadir, is out of the country for the emergency treatment since last week. Sources say Muktar is receiving medical treatment in Bangkok, Thailand. It is recalled that Alemayehu Atomesa, former president of the Oromia region and one of the youngest executive members of the ruling party died of “typhoid fever” at the age of 45 in March 2014.
Since last week, OPDO and Oromia regional state is led by Mr Bakar Shale. It has been known that Oromia is under the state of Command post since last November 2015. Mr Bakar Shale is the executive committee member of OPDO.

‪#‎BilisummaaOromoo‬- (4.02.2016, #BreakingNews, Oromiyaa) Pirezidaantii Oromiyaa kan ta’e Ob Muktar Kadir hiree Ob Alamayoo Atoomsaa argate isa dhaqabe. Muktar Kadir torban darbe irraa eegalee Bangkok, Thailand wal’aanamaa jira. Yeroo biyyaa bahus sharafa biyya alaa dhabee akka ture, Booda keessa doolaara baankii Baankii Hojii gamtaa Oromiyaa (CBO) irraa sharafameen baheera. Ammaaf biyya kam akka ta’e hinbeekamne.
Yeroo ammatti Muktaariin bakka bu’ee hojii “gaggeessaa” kan jiru Darekitarin olaanaa abbaa taayitaa Gumurukaa fi Gaali Itiyoophiyaa Ob Bakar Shaal’ee ti. Innis bakka bu’ummaa fudhatee magaalaa Adaamaa dhiphisaa jira. ‪#‎Bakara‬ Shaalee kanaan dura mana hidhaa keessatti Oromoota hiraarsisuu fi reebsisuun beekama. Haalli ka’umsa Bakar Shaalee basaasummaa ture. (Gara booda odeeffannoon dabalataa itti fufa)


ኢትየጵያ ውስጥ ጉቦ መስጠትም ሆነ መቀበል እንደ ብቃትና እንደ ሥልጡንነት እየታየ ነው፡፡
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDFCorruption‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ ‪#‎Ethiopianoppositionparties‬
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት እና ጭፍሮቻቸው ከደሃው ጉሮሮ መንጠቁን ተያይዘውታል ግን እስከመቼ የለውጥ ሃይሉ በመታገል ፈንታ እርስ በርስት እየተባላ የወያኔን እድሜ አሳልጦታል:: አገሪቷ ውስጥ ያለው የኑሮ ውድነት ወደላይ እንዲያሻቅብ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ የሙስና ጣርያ መንካት ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ላይ አሳሳቢ መሆኑን መግለጽ ቀርቶ የእገሌን አገር ደረጃ አያክልም የሚለውን አባባል የኢትዮጵያ ሕዝብን እንደመናቅ ይቆጠራል፡፡በአሁኑ ወቅት ሙስና በኢትዮጵያ ውስጥ ተንሰራፍቷል፡፡ ባለጉዳይም ጉቦ ካልሰጠ ጉዳዩን እንደማያስጨርስ፤ ጉዳይ ፈጻሚም ገንዘብ ካላገኘ ጉዳይን ማስጨረስ የማይቻልበት ደረጃ መድረሱን በገሃድ በሚታይበት ደረጃ ላይ ነን፡፡ በቀበሌ፣ በወረዳ፣ በክፍለ ከተማ፣ በአዲስ አበባ መስተዳድር፣ በፖሊስ፣ በፍርድ ቤት፣ በአገር ውስጥ ገቢ፣ በጉምሩክ፣ በመንገድ ትራንስፖርት፣ በሆስፒታሎች፣ በኢሚግሬሽን፣ ወዘተ ጉዳይን ለማስጨረስ ጉቦ መስጠት የተለመደ ሆኗል፡፡
ጉቦ መስጠትም ሆነ መቀበል እንደ ብቃትና እንደ ሥልጡንነት እየታየ ነው፡፡ ጉቦ የማይቀበል የማይረባና የማይጠቅም ተብሎ የሚሰየምበት ደረጃ ላይ መድረሳችንን እያንዳንዱ ሰው በሚገባ ያውቀዋል፡፡ እንደዚህ በመሰለ አስፈሪ ሁኔታ ውስጥ ባለንበት ወቅት ሙስና ኢትዮጵያ ውስጥ አሳሳቢ ደረጃ ላይ አይደለም ሲባል ምን ማለት ነው? መረጃው የተገኘውስ ከየት ነው? ከተበዳይ ወይስ ከበዳይ?ኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄዱ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ግዢዎች አነስተኛም ይሁኑ ትላልቅ የፕሮጀክት ጨረታዎች ያለኮሚሽን ክፍያ የተፈጸሙ ናቸው የሚል ጥናት ፍፁም ተቀባይነት ሊኖረው አይገባም፡፡ ምንልክሳልሳዊበአሁኑ ወቅት በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የሚካሄዱ ግዢዎችና ጨረታዎች ሕጋዊነትን ለማስያዝ ብቻ የሚካሄዱ ካልሆነ በስተቀር፣ አስቀድሞ ከታቀደውና ከታለመው ሰው ወይም ድርጅት ውጭ ማንም እንዲገባ በማይፈቀድበት ደረጃ ላይ መድረሳችንን የዋህ ሰው ሳይቀር በሚገባ የሚረዳበት ደረጃ ላይ እኮ ነን ያለነው፡፡
ከሀብታም ነጋዴዎች ጋር የሚያያዝ ከሆነ ቀድመው ችግሩን ለማወቅና ለመፍታት ከሚጥሩ ይልቅ ለግልግል በሚሯሯጡበት አገር ላይ እያለን፣ ሙስና ኢትዮጵያ ውስጥ ዝቅተኛ ነው እንዴት ይባላል? በአሁኑ ወቅት ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የመንግሥት አመራሮች ድረስ በሀብታም ተፅዕኖ ሥር በወደቁበት፣ ጉቦ በመቀበል የአገራቸውን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፈው በሚሰጡበት፣ ሀቅን በገንዘብ በሚለውጡበት፣ በጠራራ ፀሐይ ብሉ ሌብልና ቪኤስኦፒ በካርቶን በሚጫንበት፣ የሰው ሕይወት በገንዘብ አደጋ ላይ በሚወድቅበት፣ ዓይን ያወጡ ሙሰኞች በሰፊው ሕዝብ ፊት ደረታቸውን ነፍተው ጉራቸውን በሚነፉበትና ኃይላቸውን የሚያሳዩበት ወቅት መሆናችን እየታወቀ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሙስና አሳሳቢ ደረጃ ላይ አይደለም እንዴት ይባላል?
የመንግስት ባለስልጣናት የሙስና መንገዳቸውን ለማሳካት ሲሉ በመንግሥት ፖሊሲ፣ አሠራርና መመርያ ላይ ጫና እየፈጠሩ እንደሚመቻቸው ተደርጎ እንዲወጣ በማድረግ ላይ ናቸው ሲል ሙስና ኮሚሽን አማሯል።ትናንትና ለሀቅ፣ ለዲሞክራሲና ለአገራቸው ብልጽግና ሲሉ የወጣትነት ዕድሜያቸውን በረሃ የወጡ ወንድሞቻቸውን፣ እህቶቻቸውንና ጓደኞቻቸውን ቀብረው እዚህ ደረጃ ላይ የደረሱ ጀግኖች በሙስና ተነክረው ሀብታም ሥር በተንበረከኩበት ወቅት፣ የተለያዩ ድርጅቶች ቅጥረኛ በሆኑበት ወቅት፣ አሠራርና መመርያዎችን ጥሰው በኔትወርክ በተሳሰሩበት ወቅት፣ እርስ በራሳቸው እሳትና ጭድ ሁነው በማይተማመኑበት ወቅት፣ ለሕዝብ ህልውና ዋስትና በታጣበት ወቅት፣ሙስና ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያሳስብ አይገባም ተብሎ እንዴት ይነገራል?
ከምንም ጊዜ በላይ እጅግ አሳሳቢ፣ ከአሳሳቢነቱ በላይም ጊዜ የማይሰጠውና ወረርሽኝ በሆነበት ደረጃ ላይ ነው ያለነው፡፡ አንዳንድ ቦታ ላይም ሙሰኞች የሙስና መንገዳቸውን ለማሳካት ሲሉ በመንግሥት ፖሊሲ፣ አሠራርና መመርያ ላይ ጫና እየፈጠሩ እንደሚመቻቸው ተደርጎ እንዲወጣ በማድረግ ላይ እንደሆኑ ወሬዎች በሚናፈሱበት ደረጃ ላይ ነው ያለነው፡፡ አንዳንዱ ቅንጣት ጥፋት የሌለው ይመስል ከራባቱን አስሮ ‹‹ሙስናን እንዋጋ›› የሚለው ከበስተጀርባው ትልቅ ጥፋት ተሸክሞ ነው፡፡
እጅግ የሚያስፈራው ደግሞ ሙስና ከመስፋፋቱም በላይ ሙስናን የሚዋጋና እውነታው ገሃድ እንዲሆን ጥረት የሚያደርግ ወገን ያለአግባብ እየተበደለ ነው፡፡ ሙሰኞች በያዙት የሕዝብና የመንግሥት ሥልጣን ሀቅን ለመቅበር የሚችሉትን ያህል ማድረግ የሚችሉበት ደረጃ ላይ ናቸው፡፡ ይህ ደግሞ አገሪቷን እጅና እግሯን አስሮ ለጅብ እንደመስጠት ይቆጠራል፡፡ እኛስ ምን እየሰራን ነው ራሳችንን እንጠይቅ ነጻ ለመውጣት ከመታገል ይልቅ እየተኮራኮምን የራሳችን ባሪያዎች በመሆን በባዶ ሜዳ እየዛረጥን ስለምንገኝ ከዚህ ስህተታችን ተምረን ልዩነት በማቻቻል ታግለን በሕዝብ ትከሻ ላይ የተንሰራፋውን የወያኔ አገዛዝ እናስወግድ!!! ‪#‎ምንልክሳልሳዊ‬
ethiopia

Check Also

faannoo

OROMO CIVILIANS CONTINUE TO BE TARGETED BY FANO MILITIA

Amhara Fano continued to attack Oromo civilians. In this latest incident, at least 17 people …