Abdii Boruutiin Barruu kana sagalee Falmataa Roorrootiin… Barreeffama kiyya kan isa kana duraa keessatti waayee barbaachisummaa cimina qabsoo hidhannoo kaasee waanan tureef, har’as dhimmuma …
Read More »The demolishing and torturing of the Oromo’s by the Tigiray People Liberation Front (TPLF) bring stability in the horn of Africa?
By Alemayehu Tilahun G. Life imprisonment, a life sentence, lifelong incarceration or life incarceration is any sentence of imprisonment for his or her political activity …
Read More »Oromummaa fi Qabso Oromo Eenyummaa fi Birmadummaaf
Oromoo Oromiyaa irratt mirga dhabsiisuuf diinni eenyummaa isaan akka ummata walaba tokkoott qaban haquun Oromiyaa irratt abbumaa saanii haaluu fedha. Garuu jagnooti Oromoo bilisummaa dheebotan …
Read More »Ethical and Theological Discussion about What Unity is and is not in the Oromo People Struggle for Freedom
By Waaqee Ji’oo Garbii Background First of all, my humble request to my reader is that my objective of using numerous sources from secular scholars …
Read More »Oromoo fi Oromiyaa gabrummaa keessa tursiisuuf ammas itti qophaayamaa jiraa?
Abdii Boruutiin Barruu kana sagaleen Falmataa Roorrootiin Yeroo tokko tokko dabree dabree waan tokko tokko ilaaluuf yoo ta’e malee, anillee “Facebook” tti fayyadamuuf yeroos ta’ee, …
Read More »ቴዲ አፍሮ አበደ በሽታውም ጃዋር ተብሏል
ከምንም ነገር በፊት መጀመሪያ መናገርም መጻፍም የምፈልገው በየዩኒቨርሲቲው እየተገደሉ ያሉ የኦሮሞ ወንድምና እህቶቼን ነፍስ ፈጣሪ በገነት ያኑራት ለየቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን በመመኘትነው:: ገዳዮቻቸውም በኛው ትግል ለፍርድ እንደሚቀርቡ አልጠራጠርም:: በዚህ ጉዳይ ላይ ሰፋ ያለ ዘገባ አለኝ ለዛሬ ግን ባለፈው ቦይኮት ሄኒከን ሲባል ድጋፋችሁን ሰጥታችሁ ይሄንን ተራአዝማሪ ቅጣቱ ሀ ብሎ የጀመረ እንጂ ገና እንደሚቀጥል ያሳያችሁትና ልክ ያስገባችሁትን ሁሉ በማመስገን ነው:: የዛሬው ጽሁፌ አዝማሪና የገዳዮች አቀንቃኝ የሆነው ተራው ቴዲ ደፍሮ የባለፈው የኛቅጣት እንደተደናበረ በሬ እያደረገው መሆኑን ሳውቅ እየሳቅኩኝ ደሞ የድፍረቱን ያህል እንዳልተቀጣ ለማሳየት ነው:: ቴዲ አፍሮ ወረደ ቴዲ ደፍሮ አበደ የሚለው አርእስት የሰሞኑ እብደቱን ሳይ የመረጥኩት ነው:::: የኦሮሞ ልጅ ሊተባበር ሲፈልግ በአራትና አምስት ሰአታት ውስጥ ከሃያ ሺህ ህዝብ በላይ ፊርማ ያውም ኦንላይን ላይ መሰብሰብ እንደሚችል ያዩና የተገነዘቡ ሁሉ ሁለት ነገር ሲደጋግሙተሰምተዋል:: አንደኛው ኦ ኦ ኦ ኦሮሞ ዘንድሮ ተደራጅተዋል የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ይሄ ጃዋር የሚሉት ከየት የመጣ ሰው ነው? የሚሉትን ነው::እኔ ደግሞ በአጭር ሰአት ያዩት ነገርኦንላይን ስለሆነ እንጂ አገራችን መሬት ላይ ቢሆን ሃምሳ ሚሊዮን ድምጽ በሶስት ሰአት ያሳዩን ነበር ብዬ እቅጯን ተናገርኩ:: ጃዋር የሚሉት ደግሞ ገዳዮችን ለሚያደንቁና ለሚያጋንኑ የተፈጠረአንድ እሳት የበላ ምሁር ነው ብዬ ጨመርኩላቸው የማይስማማ ካለ እኔን ሳይሆን እራሱ ጃዋርን ጠይቁት እላለሁ:: የኦሮሞ ህዝብ ህብረት እና ቁጣ እንደእሳት የሚያቃጥል እንኳን ተራ ምኒልክን ናፋቂ አዝማሪ ቀርቶ የአለም ሚሊዮኔር ካምፓኒዎችን በአጭር ሰአት ሃሳባቸውን የሚያስቀይር መሆኑንም በደንብተገንዝበውታል:: አዝማሪው ቴዲ ደፍሮማ ሌሊት ላብ በላብ ሆኖ እየባነነ ጃዋር ጃዋር ጃዋር ገባ እዚህ ነው ቤት ውስጥ ጃዋር ጃዋር ጃዋር እያለ ሁሉን ቀማሽ ሚስቱን እንቅልፍ እንደሚከለክላትእንዴ ጃዋር እኮ የኛ ቤት ቀርቶ ኢትዮጵያም አልመጣም እዛው አሜሪካ ነው አርፈህ ተኛ እንደምትለው …
Read More »The Demise of the politics of “Selaamaawwii Tigil” in Oromiyaa
By Bulbulaa Tufaa Countries like Abyssinia, alias Ethiopia which has no root of any sense of democratic heritage, have been known for breeding despotic authoritarian …
Read More »Dhalootni Qubee bu’aa QBO ti malee kan polotikaan gosaa dhalchee miti
Abdii Boruutiin Yeroo hunda, dhimmi uummata Oromoo ykn waayeen qabsoo bilisummaa isaa yoo ka’u, Habashootni, waan kana busheessuuf jedhanii siyaasaa ykn polotikaa gosaa …
Read More »Oromos: The new challenges
By Yaadasaa Dafa Changes in technology and today’s world’s politics of globalism and human relation trends do have their unique and direct pressures on all …
Read More »The Struggle over Finfinnee is the Struggle for Oromia
By Mekuria Bulcha Part Two Protest Against Lethal Crimes Committed in the Name of Development As I have indicated in Part One of this article the …
Read More »